ከጥቅምት 12-18
ዘፀአት 33–34
መዝሙር 115 እና ጸሎት
የመግቢያ ሐሳብ (1 ደቂቃ)
ከአምላክ ቃል የሚገኝ ውድ ሀብት
“የይሖዋ ማራኪ ባሕርያት”፦ (10 ደቂቃ)
ዘፀ 34:5—የአምላክን ስም ማወቅ ዓላማውን፣ የሚያከናውናቸውን ነገሮችና ባሕርያቱን ማወቅን ያካትታል (it-2 466-467)
ዘፀ 34:6—የይሖዋ ባሕርያት ወደ እሱ እንድንቀርብ ያነሳሱናል (w09 5/1 18 አን. 3-5)
ዘፀ 34:7—ይሖዋ ንስሐ የገቡ ኃጢአተኞችን ይቅር ይላል (w09 5/1 18 አን. 6)
መንፈሳዊ ዕንቁዎችን በምርምር ማግኘት፦ (10 ደቂቃ)
ዘፀ 33:11, 20—ይሖዋ ሙሴን “ፊት ለፊት” ያነጋግረው የነበረው እንዴት ነው? (w04 3/15 27 አን. 5)
ዘፀ 34:23, 24—እስራኤላውያን ወንዶች በሦስቱ ዓመታዊ በዓላት ላይ ለመገኘት እምነት ይጠይቅባቸው የነበረው ለምንድን ነው? (w98 9/1 20 አን. 5)
ከዚህ ሳምንት የመጽሐፍ ቅዱስ ንባብ ይሖዋን፣ የመስክ አገልግሎትን ወይም ሌሎች ነገሮችን በተመለከተ ምን መንፈሳዊ ዕንቁዎች አግኝታችኋል?
የመጽሐፍ ቅዱስ ንባብ፦ (4 ደቂቃ ወይም ከዚያ በታች) ዘፀ 33:1-16 (th ጥናት 10)
በአገልግሎት ውጤታማ ለመሆን ተጣጣር
ተመላልሶ መጠየቅ—ቪዲዮ፦ (5 ደቂቃ) በውይይት የሚቀርብ። ቪዲዮውን አጫውት፤ ከዚያም የሚከተሉትን ጥያቄዎች ጠይቅ፦ ቢቲያ የጥቅሱን ዓላማ ግልጽ ያደረገችው እንዴት ነው? የምታነጋግራት ሴት ቆም ብላ እንድታስብ የረዳቻት እንዴት ነው?
ተመላልሶ መጠየቅ፦ (3 ደቂቃ ወይም ከዚያ በታች) በውይይት ናሙናው ጀምር። በክልላችሁ ለተለመደ የተቃውሞ ሐሳብ ምላሽ ስጥ። (th ጥናት 16)
ተመላልሶ መጠየቅ፦ (5 ደቂቃ ወይም ከዚያ በታች) በውይይት ናሙናው ጀምር። ምን ያስተምረናል? የተባለውን መጽሐፍ አስተዋውቀህ በምዕራፍ 2 ጥናት አስጀምር። (th ጥናት 8)
ክርስቲያናዊ ሕይወት
“ወጣቶች—ይሖዋ የቅርብ ጓደኛችሁ ነው?”፦ (15 ደቂቃ) በውይይት የሚቀርብ። ወጣቶች—“ይሖዋ ጥሩ መሆኑን ቅመሱ፤ እዩም” የተባለውን ቪዲዮ አጫውት።
የጉባኤ የመጽሐፍ ቅዱስ ጥናት፦ (30 ደቂቃ ወይም ከዚያ በታች) jy ምዕ. 131 እና 132፣ “ስቀለው” የሚለው ሣጥን
የመደምደሚያ ሐሳብ (3 ደቂቃ ወይም ከዚያ በታች)
መዝሙር 20 እና ጸሎት