በቀጥታ ወደ ዋናው ጉዳይ ግባ

በቀጥታ ወደ ርዕስ ማውጫው ሂድ

ከታኅሣሥ 14-20

ዘሌዋውያን 12–13

ከታኅሣሥ 14-20

ከአምላክ ቃል የሚገኝ ውድ ሀብት

  • የሥጋ ደዌን በተመለከተ ከተሰጡት ሕጎች የምናገኘው ትምህርት”፦ (10 ደቂቃ)

    • ዘሌ 13:4, 5—የሥጋ ደዌ ያለባቸው ሰዎች ተለይተው እንዲቆዩ ይደረግ ነበር (wp18.1 7)

    • ዘሌ 13:45, 46—የሥጋ ደዌ ያለባቸው ሰዎች በሽታውን ወደ ሌሎች እንዳያስተላልፉ መጠንቀቅ ነበረባቸው (wp16.4 9 አን. 1)

    • ዘሌ 13:52, 57—በበሽታው የተበከሉ ዕቃዎች መቃጠል ነበረባቸው (it-2 238 አን. 3)

  • መንፈሳዊ ዕንቁዎችን በምርምር ማግኘት፦ (10 ደቂቃ)

    • ዘሌ 12:2, 5—ልጅ መውለድ አንዲትን ሴት ‘የሚያረክሳት’ ለምንድን ነው? (w04 5/15 23 አን. 2)

    • ዘሌ 12:3—ይሖዋ ወንድ ልጅ በተወለደ በስምንተኛው ቀን እንዲገረዝ ትእዛዝ የሰጠው ለምን ሊሆን ይችላል? (wp18.1 7)

    • ከዚህ ሳምንት የመጽሐፍ ቅዱስ ንባብ ይሖዋን፣ የመስክ አገልግሎትን ወይም ሌሎች ነገሮችን በተመለከተ ምን መንፈሳዊ ዕንቁዎች አግኝታችኋል?

  • የመጽሐፍ ቅዱስ ንባብ፦ (4 ደቂቃ ወይም ከዚያ በታች) ዘሌ 13:9-28 (th ጥናት 5)

በአገልግሎት ውጤታማ ለመሆን ተጣጣር

  • ተመላልሶ መጠየቅ—ቪዲዮ፦ (4 ደቂቃ) በውይይት የሚቀርብ። ቪዲዮውን አጫውት። ከዚያም የሚከተሉትን ጥያቄዎች ጠይቅ፦ ቶማስ ጥያቄዎችን ውጤታማ በሆነ መንገድ የተጠቀመው እንዴት ነው? የጥቅሱን ዓላማ ግልጽ ያደረገው እንዴት ነው?

  • ተመላልሶ መጠየቅ፦ (4 ደቂቃ ወይም ከዚያ በታች) በውይይት ናሙናው ጀምር። በክልላችሁ ለተለመደ የተቃውሞ ሐሳብ ምላሽ ስጥ። (th ጥናት 19)

  • ተመላልሶ መጠየቅ፦ (5 ደቂቃ ወይም ከዚያ በታች) በውይይት ናሙናው ጀምር። ምሥራች የተባለውን ብሮሹር አስተዋውቅና ትምህርት 11⁠ን ተጠቅመህ የመጽሐፍ ቅዱስ ጥናት አስጀምር። (th ጥናት 9)

ክርስቲያናዊ ሕይወት

  • መዝሙር 125

  • ለጉባኤው እንደሚያስፈልግ፦ (15 ደቂቃ)

  • የጉባኤ የመጽሐፍ ቅዱስ ጥናት፦ (30 ደቂቃ ወይም ከዚያ በታች) rr ምዕ. 2 አን. 1-9፣ ማስተዋወቂያ ቪዲዮ

  • የመደምደሚያ ሐሳብ (3 ደቂቃ ወይም ከዚያ በታች)

  • መዝሙር 28 እና ጸሎት