ከሰኔ 15-21
ዘፍጥረት 48–50
መዝሙር 30 እና ጸሎት
የመግቢያ ሐሳብ (1 ደቂቃ)
ከአምላክ ቃል የሚገኝ ውድ ሀብት
“ከአረጋውያን ብዙ ነገር መማር ይቻላል”፦ (10 ደቂቃ)
ዘፍ 48:21, 22—ያዕቆብ የአምላክ ሕዝቦች ወደፊት ከነአንን እንደሚወርሱ ያለውን እምነት ገልጿል (it-1 1246 አን. 8)
ዘፍ 49:1—ያዕቆብ ከመሞቱ በፊት የተናገረው ትንቢት ጠንካራ እምነት እንዳለው ያሳያል (it-2 206 አን. 1)
ዘፍ 50:24, 25—ዮሴፍ አምላክ የገባው ቃል እንደሚፈጸም ያለውን እምነት ገልጿል (w07 6/1 28 አን. 10)
መንፈሳዊ ዕንቁዎችን በምርምር ማግኘት፦ (10 ደቂቃ)
ዘፍ 49:19—ያዕቆብ ስለ ጋድ የተናገረው ትንቢት የተፈጸመው እንዴት ነው? (w04 6/1 15 አን. 4-5)
ዘፍ 49:27—ያዕቆብ ስለ ቢንያም የተናገረው ትንቢት የተፈጸመው እንዴት ነው? (ia 142 ሣጥን)
ከዚህ ሳምንት የመጽሐፍ ቅዱስ ንባብ ይሖዋ አምላክን፣ የመስክ አገልግሎትን ወይም ሌሎች ነገሮችን በተመለከተ ምን መንፈሳዊ ዕንቁዎች አግኝታችኋል?
የመጽሐፍ ቅዱስ ንባብ፦ (4 ደቂቃ ወይም ከዚያ በታች) ዘፍ 49:8-26 (th ጥናት 5)
በአገልግሎት ውጤታማ ለመሆን ተጣጣር
ተመላልሶ መጠየቅ—ቪዲዮ፦ (5 ደቂቃ) በውይይት የሚቀርብ። ቪዲዮውን አጫውት፤ ከዚያም የሚከተሉትን ጥያቄዎች ጠይቅ፦ አስፋፊዎቹ ግለሰቡን ሲያወያዩ የተረዳዱት እንዴት ነው? ምሥራቹን ስንሰብክ በእርግጠኝነት በመናገር ረገድ የእነሱን ምሳሌ መከተል የምንችለው እንዴት ነው?
ተመላልሶ መጠየቅ፦ (3 ደቂቃ ወይም ከዚያ በታች) በውይይት ናሙናው ጀምር። በክልላችሁ ለተለመደ የተቃውሞ ሐሳብ ምላሽ ስጥ። (th ጥናት 6)
ተመላልሶ መጠየቅ፦ (5 ደቂቃ ወይም ከዚያ በታች) በውይይት ናሙናው ጀምር። ከዚያም ምን ያስተምረናል? የተባለውን መጽሐፍ አበርክተህ በምዕራፍ 9 ጥናት አስጀምር። (th ጥናት 16)
ክርስቲያናዊ ሕይወት
“ተሞክሮ ካላቸው ክርስቲያኖች ምን ትምህርት እናገኛለን?”፦ (15 ደቂቃ) በውይይት የሚቀርብ። በእገዳ ሥር አንድነትን ጠብቆ መኖር የተባለውን ቪዲዮ አጫውት።
የጉባኤ የመጽሐፍ ቅዱስ ጥናት፦ (30 ደቂቃ ወይም ከዚያ በታች) jy ምዕ. 111 አን. 1-9
የመደምደሚያ ሐሳብ (3 ደቂቃ ወይም ከዚያ በታች)
መዝሙር 146 እና ጸሎት