ከመስከረም 9-15
መዝሙር 82–84
መዝሙር 80 እና ጸሎት | የመግቢያ ሐሳብ (1 ደቂቃ)
ከቆሬ ልጆች አንዱ በቤተ መቅደሱ ግቢ ውስጥ የወንጭፊቶችን ጎጆ በምኞት ዓይን ሲመለከት
1. ላሏችሁ መብቶች አድናቆት ይኑራችሁ
(10 ደቂቃ)
ያሉንን የአገልግሎት መብቶች ከፍ አድርገን እንመለከታቸዋለን (መዝ 84:1-3፤ wp16.6 8 አን. 2-3)
ለማግኘት በምትመኟቸው የአገልግሎት መብቶች ላይ ከማተኮር ይልቅ አሁን ባሏችሁ መብቶች ተደሰቱ (መዝ 84:10፤ w08 7/15 30 አን. 3-4)
ይሖዋ እሱን በታማኝነት ለሚያገለግሉት ሁሉ መልካም ነው (መዝ 84:11፤ w20.01 17 አን. 12)
ሁሉም የአገልግሎት ምድብ የራሱ የሆኑ በረከቶችና ተፈታታኝ ነገሮች አሉት። በበረከቶቹ ላይ ካተኮራችሁ ከየትኛውም የአገልግሎት ምድብ ደስታ ማግኘት ትችላላችሁ።
2. መንፈሳዊ ዕንቁዎች
(10 ደቂቃ)
መዝ 82:3—በጉባኤ ውስጥ ላሉ ‘አባት የሌላቸው’ ልጆች ፍቅራዊ አሳቢነት ማሳየታችን ምን ያህል አስፈላጊ ነው? (it-1 816)
ከዚህ ሳምንት የመጽሐፍ ቅዱስ ንባብ ምን መንፈሳዊ ዕንቁዎች አግኝታችኋል?
3. የመጽሐፍ ቅዱስ ንባብ
(4 ደቂቃ) መዝ 82:1–83:18 (th ጥናት 2)
4. ስሜትን መረዳት—ኢየሱስ ምን አድርጓል?
(7 ደቂቃ) ውይይት። ቪዲዮውን አጫውት፤ ከዚያም lmd ምዕራፍ 9 ነጥብ 1-2 ላይ ተወያዩ።
5. ስሜትን መረዳት—ኢየሱስን ምሰል
(8 ደቂቃ) lmd ምዕራፍ 9 ነጥብ 3-5 እና “ተጨማሪ ጥቅሶች” ላይ የተመሠረተ ውይይት።
መዝሙር 57
6. ለጉባኤው እንደሚያስፈልግ
(15 ደቂቃ)
7. የጉባኤ የመጽሐፍ ቅዱስ ጥናት
(30 ደቂቃ) bt ምዕ. 15 አን. 8-12፣ በገጽ 118 ላይ ያለው ሣጥን