የሚስጥር አጠባበቅ ማስተካከያ

በjw.org ላይ ጥሩ የዲጂታል አገልግሎት ለመስጠት እንዲቻል ኩኪዎችንና ሌሎች ተመሳሳይ ቴክኖሎጂዎችን እንጠቀማለን። አንዳንድ ኩኪዎች ድረ ገጹ እንዲሠራ የግድ ስለሚያስፈልጉ መከልከል አይቻልም። አጠቃቀምህን ለማሻሻል ብቻ የምንጠቀምባቸውን ሌሎች ተጨማሪ ኩኪዎች መፍቀድ ወይም መከልከል ትችላለህ። ይህ መረጃ በፍጹም አይሸጥም ወይም ለንግድ ዓላማ አይውልም። ተጨማሪ መረጃ ለማግኘት ይህን ገጽ ተመልከት፦ የኩኪዎችንና ተመሳሳይ ቴክኖሎጂዎች አጠቃቀም ዓለም አቀፍ ፖሊሲ በማንኛውም ጊዜ ምርጫዎችን ማስተካከል ከፈለግክ ይህን ገጽ ተጠቀም፦ የሚስጥር አጠባበቅ ማስተካከያ

በቀጥታ ወደ ዋናው ጉዳይ ግባ

በቀጥታ ወደ ርዕስ ማውጫው ሂድ

ለፊልጵስዩስ ሰዎች የተጻፈ ደብዳቤ

ምዕራፎች

1 2 3 4

የመጽሐፉ ይዘት

  • 1

    • ሰላምታ (1, 2)

    • ለአምላክ የቀረበ ምስጋና፤ የጳውሎስ ጸሎት (3-11)

    • አስቸጋሪ ሁኔታ ቢኖርም ምሥራቹ ተስፋፋ (12-20)

    • ‘የምኖረው ለክርስቶስ ነው፤ ብሞት ደግሞ እጠቀማለሁ’ (21-26)

    • ‘አኗኗራችሁ ከምሥራቹ ጋር የሚስማማ ይሁን’ (27-30)

  • 2

    • ክርስቲያናዊ ትሕትና (1-4)

    • ክርስቶስ ያሳየው ትሕትናና ያገኘው ክብር (5-11)

    • የራሳችሁን መዳን ከፍጻሜ አድርሱ (12-18)

      • “እንደ ብርሃን አብሪዎች ታበራላችሁ” (15)

    • ጳውሎስ ጢሞቴዎስንና አፍሮዲጡን ለመላክ አሰበ (19-30)

  • 3

    • “በሥጋ አንመካም” (1-11)

      • “ሁሉንም ነገር እንደ ኪሳራ እቆጥረዋለሁ” (7-9)

    • ግቡ ላይ ለመድረስ እጣጣራለሁ (12-21)

      • “የሰማይ ዜጎች ነን” (20)

  • 4

    • አንድነት፣ ደስታ፣ ንጹሕ ሐሳብ (1-9)

      • “ስለ ምንም ነገር አትጨነቁ” (6, 7)

    • ለፊልጵስዩስ ወንድሞች ያለውን አድናቆት ገለጸ (10-20)

    • የስንብት ቃላት (21-23)