ሣጥን 5ሀ
“የሰው ልጅ ሆይ፣ ይህን ታያለህ?”
ሕዝቅኤል በቤተ መቅደሱ ግቢና በቤተ መቅደሱ ውስጥ የተመለከታቸው አራት አስጸያፊ ነገሮች (ሕዝ. 8:5-16)
1. የቅናት ጣዖት ምልክት
2. ለሐሰት አማልክት ዕጣን የሚያጥኑ 70 ሽማግሌዎች
3. ‘ሴቶች ታሙዝ ለተባለው አምላክ ያለቅሳሉ’
4. 25 ወንዶች “ለፀሐይ ይሰግዱ ነበር”
ሣጥን 5ሀ
ሕዝቅኤል በቤተ መቅደሱ ግቢና በቤተ መቅደሱ ውስጥ የተመለከታቸው አራት አስጸያፊ ነገሮች (ሕዝ. 8:5-16)
1. የቅናት ጣዖት ምልክት
2. ለሐሰት አማልክት ዕጣን የሚያጥኑ 70 ሽማግሌዎች
3. ‘ሴቶች ታሙዝ ለተባለው አምላክ ያለቅሳሉ’
4. 25 ወንዶች “ለፀሐይ ይሰግዱ ነበር”